ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ለሁለት አመራሮች ሹመት ሰጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ለሁለት አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።
በዚህ መሰረትም፦
1ኛ. ዶ/ር እዮብ ተካልኝ – የብሔራዊ ባንክ ገዥ
2ኛ. ወ/ሮ እናታለም መለስ – በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ አድርገው ሾመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ለሁለት አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።
በዚህ መሰረትም፦
1ኛ. ዶ/ር እዮብ ተካልኝ – የብሔራዊ ባንክ ገዥ
2ኛ. ወ/ሮ እናታለም መለስ – በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ አድርገው ሾመዋል።
0 Comments