Skip to content Skip to main navigation Skip to footer

ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት አስተላለፉ

የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ለ1 ሺ 500ኛ ጊዜ ለሚከበረው የነብዩ መሀመድ(ሰዐወ) መውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ዕለቱን ስናከብር ነብዩ ሙሐመድ (ሰአወ) በእስልምና ሀይማኖት በነበራቸው አስተምህሮት የሰው ልጆች ያለ ዘርና ሃይማኖት ልዩነት የምድር ፍጡራን ሁሉ እኩል መሆናቸውን ሲያስተምሩ መቆየታቸውን የሃይማኖቱ አስተማሪዎች በሚገልጹት መሰረት አስተምህሮቱን በመላበስና ተግባራዊ በማድረግ ሊሆን እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድሩ ገልፀዋል፡፡

0 Comments

There are no comments yet

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

hiHarari