Skip to content Skip to main navigation Skip to footer

ለ26ኛው አለም አቀፍ የሀረር ቀን እንግዶች ወደ ሀገር ቤት እየገቡ ነው

በተለያዩ አለማት የሚገኙ ሀረሪዎችና የሀረር ተወላጆች ለ26ኛው አለም አቀፍ የሀረር ቀን ለመሳተፍ ወደ ሀገር ቤት እየገቡ ይገኛሉ።

እንግዶች ወደ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በሀረሪ ክልል አመራሮች አቀባበል እየተደረገላቸው ይገኛል።

በሀረር ከተማ የሚከበረው የዘንድሮው 26ኛው አለም አቀፍ የሀረር ቀን 15 ቀናት ይቀሩታል።

en_USEnglish