Skip to content Skip to main navigation Skip to footer

የ2017 የፌዴራል በጀት 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ሆኖ ፀደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2017 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት በጀትን 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር አድርጎ አፀደቀ።

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት 36ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።

በጀቱ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እድገትን ለማፋጠን ታሳቢ ያደረገ መሆኑም ተመላክቷል።

0 Comments

There are no comments yet

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

en_USEnglish