Skip to content Skip to main navigation Skip to footer

የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቀቀ

የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ዛሬ ማምሻውን ተጠናቋል።

ለሁለት ተከታታይ ቀናት የቆየው ስብስባ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች እና በልዩ ልዩ የፓርቲ አጀንዳዎች ላይ መክሯል።

ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ከውይይቶቹ በመነሳት የተለያዩ ውሳኔዎች ማስተላለፉንና አቅጣጫዎች መስጠቱን ከፓርቲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

0 Comments

There are no comments yet

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

en_USEnglish