Skip to content Skip to main navigation Skip to footer

የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በሀረር ከተማ በጣሊያን ጊዜ የተገነባው  የፍሳሽ ማስወገጃ መስመር ከደለል እንዲፀዳና አገልግሎት መስጠት እንዲችል ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረቡ

ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኦርዲን በድሪ የሀረሪ ክልል ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ለክልሉ ኮንትራክተሮች ማህበር በከተማው በጣልያን ወቅት የተገነባውን የፍሳሽ ማስወገጃ ሲስተም ከደለል እንዲፀዳ በማድረግ ለአገልግሎት እንዲበቃ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል።

የፍሳሽ ማስወገጃ በ1930ዎች በጥራት የተገነባ ከፍታው 2 ሚትር ሲሆን ርዝመቱ ደግሞ ከ1.8 ኪሎ ሜትር የሆነ የሀረር የቀደምት ከተሜነት ማሳያ መሆኑን ጠቁመዋል።

“ይህ ስራ በቀጣይ በከተማች ለምናለማው ዋነኛው የlandmark ኮሪደር ስፍራ ከፍተኛ እገዛ የሚያደርግ ነው”።

0 Comments

There are no comments yet

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

en_USEnglish