በቀጣይ ህዳር 29 በሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ ከሴክተር ተቋማትና ወረዳ አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ
ሀረር፣ጥቅምት 24/2018(ሀክመኮ):-በሀረሪ ክልል 20 ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ ከሴክተር ተቋማትና ወረዳ አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ።
በመድረኩ ተቋማቱ ለበዓሉ እያደረጉት ያለውን ዝግጅት በተመለከተ ዕቅዳቸውን አቅርበው ውይይት ተደርጎበታል።
በውይይቱም በዓሉን በተለያዩ አብሮነትና የወንድማማችነት እሴትን ይበልጥ አጉልቶ በሚያሳይ መልኩ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ ተመላክቷል።

0 Comments