Skip to content Skip to main navigation Skip to footer

በሀረር ከተማ የጥምቀት በዓል እየተከበረ ይገኛል

(ሀመኮ) የጥምቀት በዓል በሀረር ከተማ በርካታ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች በተገኙበት በድምቀት እየተከበረ ነው።

በስነ-ስርዓቱ ላይም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስን ጨምሮ የቤተክርስቲያንና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ምዕመናን እንዲሁም ሌሎች አካላት ተገኝተዋል።

0 Comments

There are no comments yet

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

en_USEnglish