Skip to content Skip to main navigation Skip to footer

መስተዳድር ምክር ቤቱ የኮሪደር ልማት ስራዎች በተያዘላቸው ግዜ እንዲጠናቀቁ ርብርብ እንዲደረግ አቅጣጫ አስቀመጠ

ሐረር፣ግንቦት 21/2017(ሐክመኮ):-የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በሂደት ላይ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች በተያዘላቸው ግዜ እንዲጠናቀቁ ርብርብ እንዲደረግ አቅጣጫ አስቀመጠ።

መስተዳድር ምክር ቤት በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች የሚገኙበትን ደረጃ ገምግሟል።

በግምገማውም ፕሮጀክቶቹ የሚጀኙበትን ደረጃ በተመለከተ ለመስተዳድር ምክር ቤቱ ሪፖርት ቀርቦ አዝጋሚ ፍጥነት ያላቸው ፕሮጀክቶች በልዩ ሁኔታ ተገምግመዋል።

የመስተዳድር ምክር ቤቱ ፕሮጀክቶቹ በሚከናወኑባቸው አካባቢዎች በአካል በመገኘትም በተግባር ያሉበትን ደረጅ ተመልክቷል።

እየተከናወኑ የሚገኙ የኮረደር ልማቶች በተያዘላቸው ግዜ እንዲጠናቀቁ ርብርብ እንዲደረግም አቅጣጫ አስቀምጧል።

0 Comments

There are no comments yet

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

en_USEnglish